የኮሜዲያን ወንድወሰን ሥርዓተ ቀብር ተፈፅመ

Date:

የኮሜዲያን እና ደራሲ ወንድወሰን አውራሪስ ሥርዓተ ቀብር ህዳር 25 ቀን 2018 ዓ.ም በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል።

በድንገተኛ የልብ ሕመም ምክንያት ህዳር 21 ቀን 2018 ዓ.ም ሕይወቱ ያለፈው ኮሜዲያን እና ደራሲ ወንድወሰን፥ በበርካታ የኮሜዲ ሥራዎቹ፣ ፊልሞቹ፣ የመድረክ ቴአትር እና የሬዲዮ ፕሮግራም ይታወሳል።

በመተወን ብቻ ሳይሆን በድርሰትም የላቀ ተሰጥኦ እንደነበረው የሚነገርለት የጥበብ ሰው በቀብር ሥነ ስርዓቱ ላይ ቤተሰቦቹ፣ የሙያ አጋሮቹ እና አድናቂዎቹ ተገኝተዋል።

በ49 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ኮሜዲያን ወንድወሰን አውራሪስ ባለትዳር እና የአንድ ሴት ልጅ አባትም ነበር።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...