በሁለት ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶች ላይ 3.69 ቢሊዮን ብር ያለ አግባብ መባከኑ ተጋለጠ

Date:

በመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሥር በሚተዳደሩ የጨልጨል እና የወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ላይ 3.69 ቢሊዮን ብር ያለ አግባብ መባከኑን ተነገረ።

ከ2011 እስከ እስከ 2017 ዓ.ም የነበረውን አፈጻጸም የገመገመዉ የፌደራል ዋና ኦዲተር ፤ ፕሮጀክቶቹ ያለበቂ ምክንያት የውል ማሻሻያ እንደተደረገባቸውና ከኮንትራት ውጪ በጀት እንደፈሰሰባቸው አረጋግጧል።

በተለይም በቸልቸል ፕሮጀክት ለቅንጦት ተሽከርካሪዎች ብቻ ከ132 ሚሊዮን ብር በላይ መመደቡና የሐሰት የክፍያ ሰነዶችን በመጠቀም ለተቋራጮች ተጨማሪ ክፍያ መፈጸሙ ተጋልጧል።

በቅድመ-ዕቅድ እጦት እና በደካማ ቁጥጥር ምክንያት ፕሮጀክቶቹ ከ38 ወራት በላይ ዘግይተዋል።

capital

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...