በሻንጋይ ዳይመንድ ሊግ በተደረጉ ውድድሮች ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸነፉ

Date:

✍️ በሴቶች 800 ሜትር አትሌት ጽጌ ዱጉማ  ምርጥ ሰአት በማስመዝገብ አሸንፋለች። ርቀቱን ለማጠናቀቅ 1 ደቂቃ 56.64 ሰከንድ ወስዶባታል።

✍️ በወንዶች 5 ሺህ ሜትር ውድድር አትሌት በሪሁ አረጋዊ አሸንፏል፡፡ ርቀቱን በ12 ደቂቃ 50 ሰከንድ አጠናቋል።

አትሌት ኩማ ግርማ እና አትሌት መዝገቡ ስሜ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቅቀዋል፡፡

የ2025 ዳይመንድ ሊግ በቻይና ዢያመን ከተማ መጀመሩ ይታወሳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...