«በአልበሜ ምክንያት ተስፋ ለመቁረጥ ተገድጄ ነበር»  ዘቢባ ግርማ

Date:

ከበርካታ የነጠላ ዜማ ስራዎቿ ማግስት ‹‹እንደምንም›› የሚል መጠሪያ የሰጠችውን ቀዳሚ የአልበም ስራ ለሙዚቃ አፍቃሪያን ያደረሰችው ወጣቷ ድምጻዊት ዘቢባ ግርማ ከመሰንበቻ ፕሮግራም ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡

ቀዳሚ የአልበም ስራዋ ከፍተኛ ውጣውረድ የታለፈበት እና ተስፋ አስቆራጭ ፈተናዎች በጉዞ ውስጥ አጋጥመዋት እንደነበር ድምፃዊቷ በቆይታዋ አንስታለች፡፡

‹‹ምነው ባልሰራስ? ›› ብዬ የተበሳጨሁባቸውና የማይታለፉ የሚመስሉ ጊዜያት አጋጥመውኝ ነበር የምትለው ድምፃዊቷ በሂደት ግን የትዳር አጋሯን ጨምሮ ሌሎች ብርቱ ባለሙያዎች አቅም መሆናቸውን አልበሙን እውን ሊያደርገው እንደቻለ አንስታለች፡፡

ከኤፍ ኤም አዲስ 97.1

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኮሪያ ዘማቾች ያስመዘገቡት አኩሪ ታሪክ በዓለም ሲታወስ ይኖራል

75ኛ ዓመት የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ በዓል አዲስ አበባ በሚገኘው...

አሜሪካ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ ኢራን 4.8 ቢሊዮን ዶላር አጣች

በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ...

ኢሕአፓ ሊያካሂድ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ ማራዘሙን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሚያዚያ 30 ቀን 2018...

እሁድ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ

መነሻውንና መድረሻውን መስቀል አደባባይ የሚያደረገው ዓለም አቀፉ የዛይድ የበጎ...