በአዲስ አበባ የሚገኘው የኬንያ ኤምባሲ ከሁሉም የኬንያ ኤምባሲዎች ከፍተኛው የእድሳት በጀት የተበጀተለት ኤምባሲ ሆኗል

Date:

ኬንያ በአዲስ አበባ ያለውን ኤምባሲዋ ላይ የመሰረተ ልማት ማሻሻያ እና ሌሎችም ማዘመኖችን ለማከናወን የሚያስችል ነው የተባለ ከፍተኛውን 150 ሚሊየን የኬንያ ሽልንግ መበጀቷ ተሰምቷል።

በአጠቃላይ ኬንያ ለኤምባሲዎቿ እድሳት እና ለማዘመን 2.35 ቢሊየን የኬንያ ሽልንግ እንደመደበች ሲነገር በጀቱ ፓርላማው ካፀደቀው በኋላ ወደ ስራ ይገባል ተብሏል።

Tikvah

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...