ኬንያ በአዲስ አበባ ያለውን ኤምባሲዋ ላይ የመሰረተ ልማት ማሻሻያ እና ሌሎችም ማዘመኖችን ለማከናወን የሚያስችል ነው የተባለ ከፍተኛውን 150 ሚሊየን የኬንያ ሽልንግ መበጀቷ ተሰምቷል።
በአጠቃላይ ኬንያ ለኤምባሲዎቿ እድሳት እና ለማዘመን 2.35 ቢሊየን የኬንያ ሽልንግ እንደመደበች ሲነገር በጀቱ ፓርላማው ካፀደቀው በኋላ ወደ ስራ ይገባል ተብሏል።
ኬንያ በአዲስ አበባ ያለውን ኤምባሲዋ ላይ የመሰረተ ልማት ማሻሻያ እና ሌሎችም ማዘመኖችን ለማከናወን የሚያስችል ነው የተባለ ከፍተኛውን 150 ሚሊየን የኬንያ ሽልንግ መበጀቷ ተሰምቷል።
በአጠቃላይ ኬንያ ለኤምባሲዎቿ እድሳት እና ለማዘመን 2.35 ቢሊየን የኬንያ ሽልንግ እንደመደበች ሲነገር በጀቱ ፓርላማው ካፀደቀው በኋላ ወደ ስራ ይገባል ተብሏል።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
