በአዲስ አበባ የአድራሻ መለያ ቁጥር ሊሰጥ ነው

Date:

በአዲስ አበባ ስያሜ ያልተሰጣቸው 32ሺህ መንገዶች አዲስ እና ዘመናዊ የአድራሻ መለያ ቁጥር ሊሰጣቸው ነው።

የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ የአድራሻ ሥርዓት ዝርጋታ እና አስተዳደር ዳይሬክተር ተመስገን ኃይለዮሃንስ ለኤፍ ኤም አዲስ 97.1 እንደተናገሩት፤ በከተማዋ የሚታወቁ እና ይፋዊ ስያሜ ያላቸው መንገዶች ቁጥር 133 ብቻ ናቸው።

በከተማዋ 32 ሺህ መንገዶች ምንም አይነት ስያሜ እና ቁጥር ያልተሰጣቸው እንደሆኑ ጠቅሰው፤ በአዲስ የአድራሻ ሥርዓት መሰረት ስያሜና መለያ ቁጥር እንደሚያገኙ ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።

በተጨማሪም ከመንገዶቹ ጋር ትስስር ላላቸው 1 ሚሊዮን ቤቶች አዳዲስ የቤት ቁጥር እንደሚሰጣቸውም ነው የገለጹት።

KGEthiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...