በኢትዮጵያ በ407 ሚሊዮን ዶላር  የገጠር መንገድ ትስስር ፕሮጀክት ሊተገበር ነው

Date:

የከተማና መሠረተ ልማት ሚንስቴር ዴኤታ አቶ የትምጌታ አስራት እንደገለጹት፤ ፕሮጀክቱ በ407 ሚሊዮን ዶላር በጀት፣ በ126 ወረዳዎች የሚተገበር ነው።

በገጠር በመሬት አቀማመጥና በሌሎች ምክንያቶች ተደራሽ ያልሆኑ አካባቢዎችን በማስተሳሰር ማህበራዊ ግልጋሎት ሰጪ ተቋማትን ለማህበረሰቡ የማዳረስ ዓላማ አለው ተብል ፡፡

በፕሮጀክቱ ከሰባት ሺህ በላይ የገጠር መንገዶች ግንባታ፣ ከ10ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የገጠር መንገድ ጥገና፣ ከሰባት መቶ በላይ የመሻገሪያ ድልድዮች እና እና ከሦስት መቶ በላይ ተንጠልጣይ የእግረኛ መሻገሪያ ድልድዮች ግንባታ ያካትታል ተብሏል ፡፡

ፕሮጀክቱ ከ50 ቢሊዮን ብር በላይ የሚፈጅ ሀገራዊ ሲሆን  ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ ከዓለም ባንክ 300 ሚሊዮን ዶላር እንደተገኘና ክልሎች ደግሞ 107 ሚሊዮን ዶላር እንደሚያዋጡ የዘገበው ኢፕድ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...