በኢትዮጵያ የክላስተር እርሻ የስንዴ ምርት በእጥፍ መጨመሩ ተነገረ

Date:

የኢትዮጵያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እ.ኤ.አ በ2020/21 የምርት ዘመን ከነበረው 141 ሚሊዮን ኩንታል ምርት በ2023/24 ወደ 271 ሚሊየን ኩንታል ጭማሪ አሳይቷል ብሏል።

ኢኒስቲትዩቱ በ0.6 ሚሊዮን ሄክታር ላይ የተጀመረው የክላስተር የስንዴ ምርት ወደ ሚሊዮን ሄክታሮች ከፍ ማለቱን ገልጿል።

ፕሮግራሙ የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት እንዳጠናከረ እንዲሁም ብሔራዊ የምግብ ዋስትናን ጽኑ መሠረት ላይ እንዳስቀመጠ ኢኒስቲትዩት መናገሩን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...