በዩኔስኮ የተመዘገበው የቴህራኑ ጎሌስታን ቤተ መንግሥት ጥቃት ደረሰበት

Date:

በኢራን ዋና ከተማ የሚገኘው ታሪካዊው እና በዩኔስኮ በቅርስነት የተመዘገበው የጎሌስታን ቤተ መንግሥት በመዲናዋ በተፈጸመው ጥቃት ጉዳት ደረሰበት።

የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ ዩኔስኮ ለቅርሶች የሚደረገው ጥበቃ እንዳሳሰበው ገልጿል።

የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት ከቤተ መንግሥቱ አቅራቢያ አርግ አደባባይ ላይ ፍንዳታ ተከስቷል።

የጎሌስታን ቤተ መንግሥት በቃጃር ስርወ መንግሥት ዘመን የኢራን ንጉሳውያን ቤተሰቦች መኖሪያ የነበረ ሲሆን በኋላ ላይ ደግሞ የፓህላቪ ስርወ መንግሥት ዋና መኖሪያ ነበር።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...