በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች ሰልፍ አካሄዱ

Date:

በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት የመንግስት የህክምና ማዕከላት መካከል አንዱ በሆነው በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች በመላ ሀገሪቱ ያሉ የጤና ባለሙያዎች የተሻለ ደመወዝ፣ ጥቅማጥቅሞች እና የስራ ሁኔታዎችን በመጠየቅ ነገ ማክሰኞ ግንቦት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ሊያደርጉት ባቀዱት ሀገር አቀፍ የስራ ማቆም አድማ ዋዜማ ዛሬ ሰኞ ማለዳ ላይ ቅድመ የስራ ማቆም አድማ ሰልፍ አካሄዱ።

በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ በተካሄደው በዚህ ሰልፍ ላይ የታደሙት የጤና ባለሙያዎቹ  “ጤናማ ዜጎች ጠንካራ ኢኮኖሚ ይገነባሉ!”: “ህይወትን እናድናለን የቤት ኪራያችንን ግን መክፈል አልቻልንም” እና “የጤና ሰራተኞች ትንኮሳ ያቁሙ ጥበቃ ይገባናል” የሚሉና ሌሎች መልዕክቶችን ይዘው ታይተዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጥቃት አድራሹ ከካሊፎርኒያ መሆኑን ትራፕ ገለፁ

ትናንት ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች ማኅበር የእራት ግብዣ...

በኬንያ የመንገደኞች አውሮፕላን ከመስመሩ ወጥቶ ተከሰከሰ

ዛሬ ረፋድ ላይ በኬንያ ማንዴራ የአውሮፕላን ማረፊያ አንድ...

አቶ ጀማል አህመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨማሪ 26 ሚሊየን ብር ሰጡ

አቶ ጀማል አህመድ ባሳለፍነው ወር ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከሰጠው...

“የቻይና-አፍሪካ የምርምር ማዕከል”በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊከፈት ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር "የቻይና-አፍሪካ የምርምር...