ቡርኪናፋሶ ግብረሰዶምን አገደች

Date:


ቡርኪናፋሶ ግብረ ሶዶማዊነትን በሕግ  አገደች የቡርኪናፋሶ መንግሥት ግብረሰዶማዊነት  ከ2 እስከ 5 አመት እሥራት እንዲሁም የገንዘብ መቀጮ የሚያስቀጣ ወንጀል ነው ሲል ደንግጓል።

የውጪ ሀገራት ዜጎች በሀገሪቱ ውስጥ በግብረሰዶማዊነት ተግባር ተጠርጥረው በሕግ ቁጥጥር ሥር ከዋሉ ቀጥታ ዲፖርት እንዲደረጉ የሀገሪቱ መንግሥት ውሳኔ አሳልፏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...