ቦክሰኛው ግጥሚያ ላይ ህይወቱ አለፈ

Date:

የ40 ዓመቱ ናይጄሪያዊ ቡጢኛገብርኤል ኦላንሬዋጁ በቦክስ ግጥሚያ መኻል ህይወቱ አለፈ

ቡጢኛው አክራ ውስጥ ከጋናዊው ጆን ምባኑጉ ጋር የቀላል ሚዛን ፍልሚያ እያደረገ በነበረበት ወቅት በ3ኛው ዙር ራሱን ስቶ እንደወደቀ ተዘግቧል። የድንገተኛ ህክምና ቢደረግለትም ከ30 ደቂቃ በኋላ በጋናው ኮርሌ ቡ ሆስፒታል ህይወቱ ማለፉን የጋና ቦክስ ባለስልጣን አስታውቋል።

🥊 የኦላንሬዋጁ ሪከርዶች፦
• በድምሩ 23 ፍልሚያዎች
• 13 ድሎች (12ቱን በዝረራ)
• 8 ሽንፈቶች
• 2 አቻ

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች  565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተመዘገበው ውጤት...

የአማርኛ ቋንቋ እውነተኛ ምንጭ ቤተ መንግሥት ሳይሆን ሕዝብና ሠራዊት ነው

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም አዘጋጅነት ከስድስት...

አዲስ አበባ፦ የዜጎች ቀይ መስመር!

(የግል አስተያየት) አዲስ አበባ የኢትዮጵያውያን መናገሻ፣ የበርካታ ብሔረሰቦች ባህሎች ለዘመናት...

አብን የምክክሩን ውጤት ውድቅ አደረገ!

አብን በሀገራዊ ምክክሩ ማጠቃለያ ላይ የተፈጸመውን “ሕገ-ወጥ ጣልቃ-ገብነት” በመቃወም...