ትግስት አሰፋ ሪከርድ በማሻሻል አሸነፈች !

Date:


የ2026 የለንደን ማራቶን ውድድር ሲካሄድ በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትግስት አሰፋ በበላይነት አጠናቃዋለች።

አትሌት ትግስት አሰፋ ውድድሯን 2:15:41 በሆነ ሰዓት በአንደኝነት ማጠናቀቅ ችላለች።

አትሌት ትግስት አሰፋ ባለፈው አመት በራሷ ተይዞ የነበረውን በሴቶች ብቻ የአለም የማራቶን ሪከርድን (2:15:50) በ 2:15:41 በሆነ ሰዓት መስበር ችላለች።

አትሌት ትግስት አሰፋ በተከታታይ አመታት የለንደን ማራቶን ውድድር አሸናፊ ሆናለች።

በወንዶች ኬንያዊው አትሌት ሴባስቲያን ሳው 1:59:29 በሆነ ሰዓት የአለም ሪከርድ በመስበር ማሸነፍ ችሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ፓኪስታን ትክክለኛ አስታራቂ አይደለችም” ኢራን!

የኢራን ህግ አውጪ ኢብራሂም ሬዛኢ ከአሜሪካ ጋር እየተካሄደ ባለው...

በዋይት ሐውስ ዘጋቢዎች የእራት ግብዣ ላይ ስለነበረው ተኩስ የማናውቃቸው ጉዳዮች

ምንም እንኳ ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሐውስ በነበረው የእራት ግብዣ...

ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ! አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ...

በመላው ኢትዮጵያ ያሉት የግል ህክምና ተቋማት ብዛት ከ28,000 በላይ ነዉ

የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ይህንን ያሉት...