በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው በሐገራችን ትልቁ የመጻሕፍት ኤግዚቢሽን እየመጣ ነው።
- የምርምር ተቋማት ፣ የዕውቀት ማዕከላት፣ በርካታ አንጋፋና ወጣት ደራሲያን፣ አሳታሚዎችና የመጻሕፍት መደብሮች በስፋት ይሳተፋሉ።
የመጻሕፍት ዋጋ ላይ ልዩ ቅናሽ ይደረጋል!!
ከሐምሌ 23 እስከ 26/2018
በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል
ከወዲሁ ቀጠሮ ይያዙ !!!
