ንባብ ለሕይወት እየመጣ ነው !!!

Date:

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው በሐገራችን ትልቁ  የመጻሕፍት ኤግዚቢሽን እየመጣ ነው።

  • የምርምር ተቋማት ፣ የዕውቀት ማዕከላት፣ በርካታ አንጋፋና ወጣት ደራሲያን፣ አሳታሚዎችና የመጻሕፍት መደብሮች በስፋት ይሳተፋሉ።

የመጻሕፍት ዋጋ ላይ ልዩ ቅናሽ ይደረጋል!!

ከሐምሌ 23 እስከ 26/2018

በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል
ከወዲሁ ቀጠሮ ይያዙ !!!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጉምሩክ ኮሚሽን ከአንድ ትሪሊዮን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን ገለጸ

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በ2018 በጀት ዓመት 725.25 ቢሊዮን ብር...

ከ1.5 ሚሊዮን ዶላር የአፍሪካ ንፁህ ኢነርጂ ፈንድ አምስቱ አቅኚ የኢትዮጵያ ድርጅቶች ተመረጡ

በምስራቅ አፍሪካ የንፁህ ኢነርጂ አቅርቦትን በማሳደግ የስራ እድልን ለመፍጠርና...

ታላቅ የምስጋና እና የስጦታ መርሃ-ግብር ጥሪ!

ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ባለፉት 5 ዓመታት ላበረከቱት ከፍተኛና ታላቅ...

የቀድሞዉ የኢራን ላዕላይ መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻምኔይ ተቀበሩ

ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ ላይ የገደሏቸዉ የኢራን...