አለማዩ ገላጋይ ስለ አዲሱ መጽሐፉ—

Date:

ዝይን” ን ዳጎስ ብላ ስመለከት “ለካ ሰርቻለሁ፣ የሀገሬ ሥነ ጽሁፍ ውስጥ አለሁበት” የሚል ምስክርነት ለራሴ ተሰማኝ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ!! አይጣበቅብኝ ፣ ለእብሪት አይዳርገኝ እንጂ አንዳንዴ ይሁን!

“ዝይን ” የሦስት ስራዎች ጥምር ናት፣ በፍቅር ሥም፣ ታለ እና ሐሰተኛው የአክሲዮኑ መስራቾች ናቸው።

ውበትና ጥራት ሲቲን ፋታ የነሳ ጉዳይ ሆኖ ይሄንን ውጤት አስገኝቷል። ሲቲን አመስግኑልኝማ!! ምስጋናው በሰፊው መድረክ ይቀጥላል። ደግሞምኮ “በፍቅር ሥም” ሲመረቅ ሁለት ለጣቂ ሥራዎች እንዳሉ ተለፍፎ፣ ለጥምረት ምርቃታቸው እንደምንገናኝ ቀጠሮ ተይዞ ነበር። እነሆ ያቺ የተቀጠበች ቀን ደርሳለችና እንገናኛለን!!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ሕገ መንግሥቱ መገንጠልን ይፈቅዳል ፤ ሕዝቡ ደግሞ ኢትዮጵያ እንድትቀጥል ዋጋ ይከፍላል”

አቶ ፍሬሕይወት ሳሙኤል(የ‹‹ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች›› መጽሐፍ ደራሲ) ግዮን መጽሔት :-...

ባለሙያ ባልሆኑ ግለሰቦች የሚሰራጭ የተዛባ መረጃ በታካሚዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነዉ

የሳይካትሪስት የሙያ ፈቃድና ሥልጠና የሌላቸው ግለሰቦች በተለያዩ መገናኛ...

የአውሮፓ ህብረት እና የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና የ1.2 ቢሊዮን ዩሮ ስምምነት ሊፈራረሙ ነው

በአውሮፓ ህብረት እና በኢትዮጵያ መካከል በሚካሄደው የንግድ ፎረም መክፈቻ...

የአዳዲስ እና የሁለተኛ ዙር መራጮች አቅምና ሚና

ግዮን መጽሔት :- በ7ኛው አገራዊ ምርጫ ላይ የአዳዲስ (ለመጀመሪያ...