አሜሪካ ቪዛ በፍጥነት ለማግኘት ለሚፈልጉ መንገደኞች የ750 ዶላር ተጨማሪ ክፍያ

Date:

​የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሰኔ 24 ቀን እስከ ታኅሣሥ 22 ቀን 2019 ዓ.ም የሚቆይ አዲስ የቪዛ አገልግሎት መጀመሩን አስታውቋል።

ይህ አሰራር አመልካቾች ከመደበኛው 185 ዶላር በተጨማሪ 750 ዶላር በመክፈል በ10 ቀናት ውስጥ የቃለ መጠይቅ ቀጠሮ እንዲያገኙ ያስችላል።

አላማውም በትራምፕ አስተዳደር ጥብቅ የቪዛ ቁጥጥር (የማህበራዊ ሚዲያ ፍተሻ እና እስከ 15,000 ዶላር ዋስትና ማስያዝን ጨምሮ) የመጣውን ከፍተኛ የቀጠሮ መዘግየት መቀነስ ነው።

​ ነገር ግን ይህንን ፕሪሚየም ክፍያ መክፈል የቪዛ መፈቀድን በፍጹም አያረጋግጥም ተብሏል።

​አገልግሎቱ የሚሰጥባቸው የተመረጡ ኤምባሲዎች ዝርዝር በቅርቡ ይፋ ይደረጋል ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...