አርሰናል ሪያል ማድሪድን 3 ለ ዐ አሸነፈ

Date:

በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ መርሃ ግብር አርሰናል ሪያል ማድሪድን 3 ለ 0 አሸንፏል።

መድፈኞቹን አሸናፊ ያደረጉ ጎሎችን ዴክላን ራይስ (2) እና ሚኬል ሜሪኖ በ2ኛው አጋማሽ አስቆጥረዋል።

ካማቪንጋ በሪያል ማድሪድ በኩል በጨዋታው መጠናቀቂያ በ2 ቢጫ ከሜዳ ተሰናብቷል።

በሌላ የምሽቱ መርሃ ግብር ኢንተር ሚላን ከሜዳው ውጭ ባየርን ሙኒክን 2 ለ 1 አሸንፏል።

ለኢንተር ጎሎቹን ላውታሮ ማርቲኔዝና ፍራቴሲ ሲያስቆጥሩ፥ ባለሜዳዎቹን ሙኒኮች ከሽንፈት ያልታደገችውን ጎል ቶማስ ሙለር ከመረብ አሳርፏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...