አዲስ አበባ እና የህንጻ እድሳት

Date:

በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ሰፍራዎች ከ24 ሺህ በላይ አዳዲስ ህንፃዎች በግንባታ ላይ ናቸው ተባለ። ይህን ያለን የከተማዋ የግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን ነው ።

ግንባታዎቹ ለተለያዩ ማህበራዊ  ኢኮኖሚያዊ ለንግድ ማዕከላት የሚውሉ ሲሆኑ ለከተማ አጠቃላይ ዕድገት፣ ኢኮኖሚያዊ መነቃቃትና የሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ ጥቅም እንዳላቸው  ተቋሙ ገልጾልናል ።

ይህ በእንዲህ እንዳለም በአዲስ አበባ የህንፃዎች ግንባታ የደህንነት አጠባበቅ ከፍተኛ ክፍተት ያለበት እንደሆነ መገምገሙን ሰምተናል።

ይህን መልክ ለማስያዝ  የግንባታ የደህንነት መመሪያዎች በተገቢው መልኩ እንዲተገበሩ አሳስቧል ።

ቀደም ብሎም በጥቅሉ በከተማዋ የሚገኙ የህንፃ ባለቤቶች ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ 24 ሺህ ህንፃዎችን ደረጃቸውን ጠብቀው እንዲታደሱ ተደረገዋል ።

በዚህም የከተማዋን ድረጃ ከፍ ከማድረጋቸውም ባሻገር ለበርካቶች የስራ እድልን መፍጠራቸወን  ተገልጿል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት 54 ‹‹አስገዳጅ›› ህጎችን አፀደቀ

የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት የደረጃዎች ቦርድ ባካሄደው 5ኛው መደበኛ ስብሰባው፤...

የአዲስ አበባ ቻምበር የንግድ ትርኢት ማካሄድ ጀመረ

የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት 27ተኛውን አለማቀፍ...

“ሪልስቴቶች ስማቸውን ማጽዳት አለባቸው”

"አዲስ አበባ የአፍሪካ የዲፕሎማሲ ማዕከል መሆኗን ዳግም ያረጋግጣል" ‹‹ሕዝባችን ማን...

“ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች”:-  ከዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል ጋራ ውይይት

ዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል በተለይ በ1997 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ 97...