ኢትዮጵያ ሁለት ሺህ መካከለኛ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ገነባች

Date:

ግንባታው ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ እንደተከናወነ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናግረዋል።

ባለፉት ስድስት ዓመታት ከ10 ሺህ በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች እድሳት እንደተደረገም አስታውቀዋል።

ከሚያዚያ ወር መጨረሻ ጀምሮ የኢትዮጵያ ኪናዊ ውጤቶችና ባህላዊ እሴቶች ለብሪክስ አባል ሀገራት የማስተዋወቅ ሥራ እንደሚሠራም ገልጸዋል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኮሪያ ዘማቾች ያስመዘገቡት አኩሪ ታሪክ በዓለም ሲታወስ ይኖራል

75ኛ ዓመት የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ በዓል አዲስ አበባ በሚገኘው...

አሜሪካ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ ኢራን 4.8 ቢሊዮን ዶላር አጣች

በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ...

ኢሕአፓ ሊያካሂድ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ ማራዘሙን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሚያዚያ 30 ቀን 2018...

እሁድ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ

መነሻውንና መድረሻውን መስቀል አደባባይ የሚያደረገው ዓለም አቀፉ የዛይድ የበጎ...