ኢትዮጵያ በዓለም ከፍተኛ የሳይበር ጥቃት ከተሰነዘረባቸው ሀገራት ግንባር ቀደሟ መሆኗ ተገለፀ

Date:

እንደ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፖሊስ ተቋም (ኢንተርፖል) የአፍሪካ የሳይበር ስጋት ግምገማ የ2025 ሪፖርት መሠረት እ.አ.አ በ2024 ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሳይበር ጥቃት በከፍተኛው ዒላማ የተደረገች ሀገር እንደነበረች ይፋ አድርጓል፡፡

ኢትዮጵያ ማልዌር በመለየት በዓለም አቀፍ ደረጃ ቀዳሚ ስትሆን ይህም የተጠናከረ የሳይበር መከላከያ እና የተቀናጁ ምላሽ ስልቶች ላይ አስቸኳይ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ያሳያል መባሉን የግል ሚዲያ ሪፖርቱን ጠቅሶ ዘግቧል።

በኢትዮጵያ ተደጋጋሚና ውስብስብ የሳይበር ስጋት የተደቀነባቸው፦

🟠 ወሳኝ የመሠረተ ልማት አውታሮች፣
🟠 የመንግሥት ተቋማት፣
🟠 የፋይናንስ አገልግሎት ሰጪዎች፣
🟠 ዋና ዋና የልማት ፕሮጀክቶች፡፡

እነዚህ ጥቃቶች የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ማስፋፋያ አካል የሆኑትን ሞባይል ባንኪንግ፣ ኢ-ኮሜርስ እና ኦንላይን የሕዝብ አገልግሎቶችን እየተጠቀሙ እነደሆነ ተገልጿል፡፡

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...