ኢትዮጵያ ተጨማሪ የፀጥታ ኃይል ለማሠማራት ቁርጠኛ ነች

Date:

በመከላከያ ሚኒስትሯ አይሻ መሀመድ የተመራ ልዑክ በጀርመን በርሊን በተካሄደው የተመድ የሰላም ማስከበር የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተሳትፏል።

ሚኒስትሯ በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የሰላም አስከባሪዎች ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ውስጥ ስልጠና መስጠቷን ለመቀጠል ቁርጠኛ ነች ብለዋል፡፡

በተለይም ተቋሙ በሴት ሰላም አስከባሪዎች ስልጠና ላይ በትኩረት ለመሥራት ማቀዱን ተናግረዋል ሲል መከላከያ ሠራዊት አስታውቋል።

ስፑትኒክ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚያደርጉት ድርድር እስኪጠናቀቅ ድረስ የተኩስ አቁሙ መራዘሙን አስታወቁ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጥያቄ መሠረት ከኢራን ጋር የገቡትንየተኩስ...

ለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ የሚውል የ40 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ተፈቀደ

የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የልማት ክንፍ የሆነው ኢአይቢ ግሎባል (EIB...

ሃይንከን በአልኮል መጠኑ ጠንከር ያለ ቢራ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ

ሃይንከን ኢትዮጵያ በእለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን ዴሰፔራዶስ (Desperados)...