ኢትዮጵያ የባህር ወደብ የሌላት በመሆኑ የሎጀስቲክ ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ጫና መፍጠሩ ተጠቆመ

Date:

የኢትዮጵያ የዕቃ አስተላላፊዎችና የመርከብ ወኪሎች ማህበር እና የብሪታኒያ ዓለም አቀፍ የጭነት አስተላላፊዎች ማህበር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል ፡፡

በስነስርዓቱ ላይ እንደተገለጸው በኢትዮጵያ የሎጀስቲክ ዘርፍ ያለበት ደረጃ እጅግ በጣም ዝቅተኛ ኋላቀር ነው ፡፡
ለዚህ እንደምክንያት የተገለጸው ደግሞ ኢትዮጵያ የራሷ የባህር ወደብ የሌላት በመሆኑ በዘርፉ ላይ ከፍተኛ ጫና ሊፈጥር ችሏል ፡፡

አቶ ዳዊት ውብሸት የኢትዮጵያ ዕቃ አስተላላፊዎችና የመርከብ ወኪሎች ማህበር ፕሬዝዳንት እንዳስታወቁት ኢትዮጵያ በዘርፉ በዘላቂነት ተጠቃሚ እንድትሆን የባህር በር ጉዳይ ውሳኔ ማግኘት አለበት ፡፡

ሁለቱ አቻ ማህበራትን የኢትዮጵያ የሎጀስቲክ ዘርፍ ዘመናዊና ተወዳዳሪ ለማድረግ በአቅም ግንባታ ፣የልምድ ልውውጥና ተያያዥ ስራዎችን በጋራ ለመስራት ስምምነት መፈጸማቸው ተናግረዋል ፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...