እስራኤል የየመን አየር ማረፊያ ላይ ጥቃት አደረሰች

Date:

እስራኤል በየመንዋ ሰንአ ከተማ በሚገኘው ዋና አየር ማረፍያ ላይ ጥቃት ማደረሷ ተነገረ፡፡

በጥቃቱ አሸባሪ ባለቻቸው አካላት ላይ ጥቃት ማድረሷን እስራኤል አስታውቃለች።

የመን በበኩሏ ጥቃቱ ንፁሀንን ላይ ያነጣጠረ ነው ስትል ከሳለች።

የሰንአ አየር ማረፍያ ዋና ዳይሬክተር ካሊድ አልሸረፋ በ ኤክስ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለፁት ለሲቪል አገልግሎት የሚውል በየመን አየር ማረፍያ ባለቤትነት የተያዘ አውሮፕላን በጥቃቱ ሙሉ ለሙሉ እንደወደመ ፅፈዋል።

የእስራኤል የመከላከያ ሚንስቴር ኢስራኤል ካትዝ በበኩላቸው ጥቃቱ የሐውቲ አማፅያንን ኢላማ ያደረገ እንደሆነ መግለጻቸውን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡
ሀገሬ ቲቪ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኮሪያ ዘማቾች ያስመዘገቡት አኩሪ ታሪክ በዓለም ሲታወስ ይኖራል

75ኛ ዓመት የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ በዓል አዲስ አበባ በሚገኘው...

አሜሪካ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ ኢራን 4.8 ቢሊዮን ዶላር አጣች

በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ...

ኢሕአፓ ሊያካሂድ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ ማራዘሙን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሚያዚያ 30 ቀን 2018...

እሁድ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ

መነሻውንና መድረሻውን መስቀል አደባባይ የሚያደረገው ዓለም አቀፉ የዛይድ የበጎ...