ከወጪ ንግድ 10 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ተገኝ

Date:

የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 10 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን አስታውቋል።

ሚኒስቴሩ ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማን እያካሄደ ይገኛል።

የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ምርት ገበያን ለማጠናክር በተሰራ ሥራ 800 ሚሊየን ብር ትርፍ ማግኘቱን እና የራሱን ህንፃ መገንባት መቻሉን ተናግረዋል።

የገበያ ሁኔታን ለማረጋጋት በዓመቱ በተሰራ ሥራ 800 የቅዳሜና እሁድ ገበያ መስፋፋታቸውን በመጥቀስ፥ የገበያዎቹ አጠቃላይ ቁጥር 2 ሺህ 869 መድረሱን ገልጸዋል።

31 የገበያ ትስስር ማዕከላትን መገንባት አንደተቻለም ጠቅሰዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጉምሩክ ኮሚሽን ከአንድ ትሪሊዮን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን ገለጸ

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በ2018 በጀት ዓመት 725.25 ቢሊዮን ብር...

ከ1.5 ሚሊዮን ዶላር የአፍሪካ ንፁህ ኢነርጂ ፈንድ አምስቱ አቅኚ የኢትዮጵያ ድርጅቶች ተመረጡ

በምስራቅ አፍሪካ የንፁህ ኢነርጂ አቅርቦትን በማሳደግ የስራ እድልን ለመፍጠርና...

ታላቅ የምስጋና እና የስጦታ መርሃ-ግብር ጥሪ!

ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ባለፉት 5 ዓመታት ላበረከቱት ከፍተኛና ታላቅ...

የቀድሞዉ የኢራን ላዕላይ መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻምኔይ ተቀበሩ

ዩናይትድ ስቴትስና እስራኤል ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ ላይ የገደሏቸዉ የኢራን...