ክልሎች ለብሔራዊ ባንክ የሚያቀርቡት የወርቅ መጠን ጭማሪ አሳየ

Date:



የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው እና ማዕከላዊ ባንኩ ከ45 ኪ.ግ በላይ ለሚያቀርቡ ክልሎች የሚሰጠው ማበረታቻ ለተመዘገበው እድገት በምክንያትነት እንደቀረበ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

በዚህም ከፍተኛ የወርቅ ምርት ያስገቡ ክልሎች፦

🔶 የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል 4 ሺህ 700 ኪሎ ግራም ያስገባ ሲሆን 49 ሚሊየን ብር ገቢ እና 3 ሺህ 800 የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
🔶 የአፋር ክልል በ2017 የበጀት ዓመት 225 ኪሎ ግራም አስገብቶ 350 ሚሊየን ብር ገቢ ሰብስቧል።
🔶 የትግራይ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 189 ኩንታል ወርቅ በማስገባት ከ250 ቢሊየን በር በላይ ያስገኘ ሲሆን ዘርፉ ለ50 ሺህ ሰዎች የሥራ ዕድል እንደፈጠረ ተነግሯል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...