ዝነኛው ተጨዋች አረፈ

Date:



የቀድሞው ታዋቂ ተጫዋች አስቻለው ደሴ ህልፈተ ህይወት ተሰምቷል።

አስቻለው ደሴ በ1960ዎቹ ለኢትዮጵያ ወጣት፣ ተስፋ እና ዋናው ብሔራዊ ቡድን፣ ለሸዋ ምርጥ እንዲሁም ለአንድነት (አዋሽ ምንጭ) እና ጳውሎስ ቡድኖች ተጫውቶ ያሳለፈ ሲሆን በ1961 ከኢትዮጵያ ወጣት ቡድን ጋር የምስራቅ አፍሪካ ውድድርን ማሸነፍም ችሏል።

ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ባለ ድንቅ ክህሎት ተጫዋቾች አንዱ የነበረና በዘመኑ በአብዶ ችሎታው በእግር ኳስ አፍቃሪያን ልብ ውስጥ መቀመጥ የቻለ ተጫዋች ነበር።

ለቤተሰብ፣ ለወዳጅ ዘመድ፣ ለእግር ኳስ ቤተሰብ እና ለሙያ ባልደረቦች መፅናናት ይሁን!!

ምስጋናው ታደሰ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...