የህውሃት መግለጫ

Date:

ህወሃት ምርጫ ቦርድ ህወሃትን ከፓርቲነት የሰረዘበት መንገድ ተቀባይነት የለውም ያለ ሲሆን ምርጫ ቦርድ ለአንድ ወገን ያደላ ውሳኔ አሳልፏል ብሏል።

ህወሃት ችግሮችን ከፌደራል መንግሥቱ ጋር በድርድር እና በንግግር ለመፍታት ተደጋጋሚ ጥያቄ ብናቀርብም ፍቃደኛ የፌደራል መንግስቱ ዳተኝነት አሳይቷል ብሏል።

በዚህም የምርጫ ቦርድ ለአንድ ወገን ያደላ ውሳኔ የፕርቶሪያውን ስምምነት አደጋ ውስጥ ጥሎታል ያለ ሲሆን ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ፣ለፌደራል መንግሥቱ እንዲሁም ለአደራዳሪዎቹ የሚከተለውን ጥሪ አቅርቧል።

1ኛ:- በፌደራል መንግሥቱ እና በህወሓት መካከል አስቸኳይ የፓናል ውውይት እንዲካሄድ ጫና እንዲደረግ


2,የአፍሪካ ህብረት የፀጥታው ምክር ቤት ይሄን ጉዳይ አጀንዳ እንዲያደርገው እና በቀጣይ ስብሰባ ሲቀመጥ እንዲወያይበትና የምርጫ ቦርድን ውሳኔ እንዲመረምር፣


3, ውይይት እስከሚደረግ የፌደራል መንግሥቱ የምርጫ ቦርድን ውሳኔ እንዲሰርዝ ጫና እንዲያሳድር እና ግፊት እንዲያደርግ “ጠይቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...