የቀድሞዉ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በሀገር ክህደት ወንጀል ያለምንም ማስረጃ ተከሰሱ

Date:

ክሱን ያቀረቡት ደግሞ የአሁኑ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ናቸዉ፡፡ ጉዳዩን ክህደት ነው በማለት የገለፁት ፕሬዘዳንቱ ሰዎቹን ለመከታተል ጊዜው አሁን ነው ሲሉም ተናግረዋል።

የቀድሞውን ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማን፣ ፕሬዝዳንታዊ እጩ የነበሩትን ሂላሪ ክሊንተንን፣የቀድሞው የኤፍቢአይ ዳይሬክተር ጄምስ ኮሚንን እና የቀድሞው የብሔራዊ መረጃ ዳይሬክተር ጆን ብሬናን ጨምሮ ሌሎችም በእኔ ላይ አሲረዋል ሲሉ ከሰዋል።

ትራምፕ በ2016 በተካሄደው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዴሞክራቷን እጩ ሂላሪ ክሊንተንን በማሸነፍ 45ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው መመረጣቸው ይታወሳል።

ምንም እንኳን ፍርድ ቤቶች፣ የየግዛት መንግስታት እና የራሳቸው የቀድሞ አስተዳደር አባላት ሳይቀሩ የትራምፕን የይገባኛል ጥያቄ ውድቅ ቢያደርጉትም፤ ትራምፕ በ2020 ምርጫ የተሸነፉት በድምፅ ስርቆት እንደሆነ እንደሚያምኑ ገልጸዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኮሪያ ዘማቾች ያስመዘገቡት አኩሪ ታሪክ በዓለም ሲታወስ ይኖራል

75ኛ ዓመት የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ በዓል አዲስ አበባ በሚገኘው...

አሜሪካ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ ኢራን 4.8 ቢሊዮን ዶላር አጣች

በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ...

ኢሕአፓ ሊያካሂድ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ ማራዘሙን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሚያዚያ 30 ቀን 2018...

እሁድ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ

መነሻውንና መድረሻውን መስቀል አደባባይ የሚያደረገው ዓለም አቀፉ የዛይድ የበጎ...