የአዋሽ ወንዝ ሙላት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከመኖሪያቸዉ አፈናቀለ

Date:

የተፈናቃዮች ቁጥር ከዘጠኝ ሺህ በላይ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ኮምንኬሽን ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

የጽ/ቤቱ ኃላፊ ወይዘሮ ኤቢሴ ተርፋ ዛሬ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት የዛሬን ማለትም የነሀሴ 1 ቀን 2017 ዓ .ም መረጃን ሳይጨምር ከወንዙ መሙላት ጋር በተያያዘ ከዘጠኝ ሽህ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል።

የተፈናቀሉት ዜጎችም በሁለት ወረዳዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ ተጠልለው የምግብ እና የመኝታ እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል ብለዋል።

” አሁንም የውሃው መጠን እየጨመረ ነው ” ያሉት ኃላፊዋ ከፍተኛ ትኩረት ይሻል ሲሉም አክለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...