የአውሮፓ መሪዎች የስልክ ጥሪ

Date:

የጀርመን ፣ፈረንሳይና ብሪታንያ መሪዎች በዪክሬን ጉዳይ ላይ ከፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር መከሩ፡፡

የጀርመኑ ፍሬድሪክ ሜርዝ፣የብሪታንያዉ ኬር ስታርመር እና የፈረንሳዩ ማክሮን በስልከ ትራምፕን አዉርተዋቸዋል፡፡

በዩክሬን ሰላም እንዴት መምጣት እንዳለበት ዉይይት ያደረጉት መሪዎቹ በአጭር ጊዜ ውስጥ መፍትሄ ለማምጣት ቃል ገብተዋል፡፡

በሚቀጥሉት ቀናት በርካታ የድርድር ስራዎች እንደሚከወኑም መሪዎቹ ተወያይተዋል፡፡

ለዩክሬን እና ዩሮ-አትላንቲክ ቀጠና ወሳኙ ጊዜ ነዉም ብለዋል መሪዎቹ፡፡

ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ አዲስ ዕቅዳቸውን በተደራዳሪዎቻቸው አማካኝነት ለአሜሪካ ያቀርባሉ ተበሏል፡፡

የአዉሮፓ መሪዎች የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራም የሰላም ውጥን ለሩሲያ ያዳላ ነው በሚል መተቸታቸዉን ተከትሎ አዲስ የሰላም ሀሳብ ለመተግበር እየሰሩ ይገኛል፡፡

የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ለመፍትሄ እየሰራለሁ ማለታቸዉም አይዘነጋም፡፡

ዘገባው የአር ቲ ነዉ፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...

ሕወሓት ድብረጺዮንን የክልሉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ

የክልሉ ፕሬዚዳንት ተደርገው የተመረጡት  ድብርጺዮን ገ/ ሚካዔል (ዶ/ር)  ቃለ...

” ኢራን ከምድረ ገጽ ትጠፋለች ” – ትራምፕ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ቴሌቪዥን ጋር ቃለ...

የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም

የጥንት ኢትዮጵያዊያንአርበኞች ድል 85 ኛው ዓመት መታሰቢያ ሚያዚያ...