የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር 90 ዓመት የምስረታ በዓል እየተከበረ ነው

Date:

በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የቀይ መስቀል ማህበር የፎቶ ግራፍ አውደ ርዕዩን ከፍተዋል።

ዕለቱ  “ለዘጠና ዓመታት የተሻገር የሰብዓዊ አገልግሎት አሻራ” በሚል መሪ ሀሳብ  ነው እየተከበረ የሚገኘው።

ማህበሩ ዘጠና ዓመቱን ሲያከብር የተጓዘበትን የሰብዓዊ ድጋፍ አገልግሎት በፎቶና በምስል ለዕይታ ቀርቧል።

በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለተሳተፉ ተቋማትና በጎ ፍቃደኞች እውቅና እንደሚሰጥ የተቋሙ የስራ ሃላፊ ተናግረዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኮሪያ ዘማቾች ያስመዘገቡት አኩሪ ታሪክ በዓለም ሲታወስ ይኖራል

75ኛ ዓመት የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ በዓል አዲስ አበባ በሚገኘው...

አሜሪካ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ ኢራን 4.8 ቢሊዮን ዶላር አጣች

በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ...

ኢሕአፓ ሊያካሂድ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ ማራዘሙን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሚያዚያ 30 ቀን 2018...

እሁድ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ

መነሻውንና መድረሻውን መስቀል አደባባይ የሚያደረገው ዓለም አቀፉ የዛይድ የበጎ...