የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ዕጩ መልማይ ኮሚቴን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሰየሙ

Date:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ዕጩ መልማይ ኮሚቴን ሰየሙ፡፡

ኮሚቴው በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 102 እና በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 133/2011 አንቀጽ 5(1) መሠረት ነው ከመጋቢት 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የተሰየመው፡፡

በዚህ መሰረትም፡-

  1. ቀሲስ ታጋይ ታደለ – ሰብሳቢ
  2. ፕ/ር ተከተል ዮሐንስ – አባል
  3. አቶ ባዬ በዛብህ – አባል
  4. ዶ/ር ዮሐንስ በንቲ – አባል
  5. አቶ ካሳሁን ፎሎ – አባል
  6. ወ/ሮ እርግበ ገ/ሐዋሪያት – አባል
  7. ወ/ሮ እንግዳዬ እሸቴ – አባል
  8. ሰብስብ አባፍራ አባጆብር – አባል

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...