የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ዕጩ መልማይ ኮሚቴን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሰየሙ

Date:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ዕጩ መልማይ ኮሚቴን ሰየሙ፡፡

ኮሚቴው በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 102 እና በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 133/2011 አንቀጽ 5(1) መሠረት ነው ከመጋቢት 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የተሰየመው፡፡

በዚህ መሰረትም፡-

  1. ቀሲስ ታጋይ ታደለ – ሰብሳቢ
  2. ፕ/ር ተከተል ዮሐንስ – አባል
  3. አቶ ባዬ በዛብህ – አባል
  4. ዶ/ር ዮሐንስ በንቲ – አባል
  5. አቶ ካሳሁን ፎሎ – አባል
  6. ወ/ሮ እርግበ ገ/ሐዋሪያት – አባል
  7. ወ/ሮ እንግዳዬ እሸቴ – አባል
  8. ሰብስብ አባፍራ አባጆብር – አባል

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...