ከተመራቂዎች ውስጥ 43 የአውሮፕላን አብራሪዎች፣ 448 የበረራ መስተንግዶ፣ 184 የጥገና ዘርፍ ፣ 44 የሆቴል ኦፕሬሽን እና 255 የኮሜርሻል ዘርፍና ሙያተኞች መሆናቸው ተገልጿል።
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው፣ የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ካሴ ይማም እንዲሁም የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ተገኝተዋል።
ከተመራቂዎች ውስጥ 43 የአውሮፕላን አብራሪዎች፣ 448 የበረራ መስተንግዶ፣ 184 የጥገና ዘርፍ ፣ 44 የሆቴል ኦፕሬሽን እና 255 የኮሜርሻል ዘርፍና ሙያተኞች መሆናቸው ተገልጿል።
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው፣ የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ካሴ ይማም እንዲሁም የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ተገኝተዋል።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
