የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አገኘ

Date:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2024 “የቢዝነስ ትራቭለርስ አዋርድስ” የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አግኝቷል።

አየር መንገዱ ሽልማቱን ለአምስተኛ ተከታታይ ጊዜ ማግኘቱን አስታውቋል።

የአየር መንገዱ ደንበኞች እያደረጉት ላለው ድጋፍ ምስጋናውን አቅርቧል።

“ቢዝነስ ትራቭለርስ አዋርድስ” የ“ቢዝነስ ትራቭለርስ” መጽሔት አንባቢዎች በሚሰጡት ድምጽ አሸናፊው የሚለይበት የአቪዬሽን ሽልማት አይነት ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...