የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኃይል አቅርቦት ሥርዓት ወደ ዘመናዊና ዲጂታል አሠራር ለማሸጋገር ያስጠናውን የ25 ዓመታት ሀገር አቀፍ ማስተር ፕላን ጥናት ይፋ ማድረጊያ ዎርክሾፕ በዛሬው ዕለት አካሂዷል::
ማስተር ፕላኑ የኃይል አቅርቦት ሥርዓታችንን ወደ አዲስ የዲጂታል ምዕራፍ የሚያሸጋግር መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው ገልጸዋል
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኃይል አቅርቦት ሥርዓት ወደ ዘመናዊና ዲጂታል አሠራር ለማሸጋገር ያስጠናውን የ25 ዓመታት ሀገር አቀፍ ማስተር ፕላን ጥናት ይፋ ማድረጊያ ዎርክሾፕ በዛሬው ዕለት አካሂዷል::
ማስተር ፕላኑ የኃይል አቅርቦት ሥርዓታችንን ወደ አዲስ የዲጂታል ምዕራፍ የሚያሸጋግር መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው ገልጸዋል
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
