የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ለ1216 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

Date:


የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት መጪውን የትንሣኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ1 ሺህ 216 ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል።

በክልሉ ባሉ ማረሚያ ቤቶች በሕግ ፍርድ አግኝተው ሲታረሙና ሲታነጹ ከቆዩ ታራሚዎች መካከል የይቅርታ ጥያቄ ካቀረቡት ወስጥ የይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት መስፈርቱን ያሟሉ ታራሚዎች ይቅርታ እንደተደረገላቸው ተገልጿል።

የይቅርታ ተጠቃሚዎቹ በማረሚያ ተቋሙ በነበራቸው ቆይታ ስለመታረማቸው፤ ስለመታነጻቸውና ስለመልካም ባህሪያቸው በየደረጃው ከሚገኙ የፀጥታ ተቋማት በቂ ማረጋገጫ የተሰጣቸው ስለመሆኑ የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...

ሕወሓት ድብረጺዮንን የክልሉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ

የክልሉ ፕሬዚዳንት ተደርገው የተመረጡት  ድብርጺዮን ገ/ ሚካዔል (ዶ/ር)  ቃለ...

” ኢራን ከምድረ ገጽ ትጠፋለች ” – ትራምፕ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ቴሌቪዥን ጋር ቃለ...

የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም

የጥንት ኢትዮጵያዊያንአርበኞች ድል 85 ኛው ዓመት መታሰቢያ ሚያዚያ...