የጃፓን መንግስት ለኢትዮጵያ ከ63ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ድጋፍ አደረገ

Date:

የጃፓን መንግስት ለኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ተደራሽ የሚሆን ከ63ሺህ ኩንታል በላይ የዩሪያ አፈር ማዳበሪያ ድጋፍ አድርጓል።

የማዳበሪያ ርክክቡ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ፣ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺቢታ ሂሮናሪ በተገኙበት ተከናውኗል።

የግብርና ሚኒስትር ዴኤታዋ ሶፊያ ካሳ የጃፓን መንግስት ላደረገው ድጋፍ አመስግነው፤ የአፈር ማዳበሪያው ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ሚኒስቴሩ ይሰራል ብለዋል።

በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺቢታ ሂሮናሪ በበኩላቸው፤ መንግስታቸው ግብርናን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ስለመናገራቸው የኢ.ቢ.ሲ መረጃ ያመለክታል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...