ገቢዎች በ7 ወራት 760 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

Date:

የገቢዎች ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በቢሾፍቱ ከተማ በተካኼደበት መድረክ ላይ በመጀመሪያዎቹ 6 ወራት 640 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 709 ቢሊየን ብር መሰብሰብ እንደተቻለ አመልክተዋል።

በዚህም ከዕቅዱ አንጻር ከ110 በመቶ በላይ መሳካቱን አንስተው÷ የጥር ወር ሲጨመር 760 ቢሊየን ብር እስካሁን መሰብሰብ መቻሉ ይፋ ኾኗል።

ከተሰበሰበው ገቢ ውስጥም የሀገር ውስጥ 366 ቢሊየን ብር እንዲሁም ከቀረጥና ታክስ 342 ቢሊየን ብር ድርሻ እንዳላቸው አብራርተዋል።

የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ከሌሎች ሀገራት ጋር ተመሳሳይ ገቢ የመሰብሰብ አቅም እንዲኖር ለማስቻል የገቢ ስትራቴጂ ተነድፎ ወደ ስራ ተገብቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...