ግርማ ይፍራሸዋ የብራቮ ሽልማት የሚበረከትለት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሆነ

Date:

ግርማ ይፍራሸዋሚያዚያ 7 በሞስኮ የቦሊሾይ ቲያትር በሚካሄድ ሥነ-ሥርዓት የብራቮ ሽልማቱ እንደሚበረከትለት በሩሲያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

🏆 በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኔ ቴሬክሂን ሙዚቀኛው ታላቁን ዓለም አቀፍ ሽልማት የተሸለመ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ እንደሚሆን ተናግረዋል። አርአያነቱ የኢትዮጵያን ወጣት ትውልድ የሚያበረታታ እምነታቸውን ገልጸዋል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት አዋጅን በሙሉ ድምፅ አጸደቀ

በምክር ቤቱ የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቱ...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...