ጦርነትና ግጭቶች ባሉባቸው አካባቢዎች አድራሻቸው የሚጠፋ ሰዎች እየጨመሩ መምጣታቸዉን ተመድ አስታወቀ

Date:

የመንግስታቱ ድርጅት እንዳለው ጦርነቶችና ግጭቶች ባሉባቸው አካባቢዎች የሚጠፉ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ ነዉ፡፡

ዓለምዓቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ እንዳስታወቀው በ 2024 ብቻ 56 ሺ ሰዎች ስለመጥፋታቸው ሪፖርት ደርሶታል፡፡

በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመካከለኛው ምስራቅ ረዳት ሴክሬታሪ ጄነራል ካሊድ ኪያሪ፤ይሄንን ችግር ለመፍታት የዓለምዓቀፍ ድጋፍና የዓለምዓቀፍ ህግ እርዳታ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል፡፡

በተለይም የሚጠፉ ሰዎች ቁጥር በፍልስጤሟ ጋዛና በዩክሬን ቁጥሩ ከፍ ማለቱንም ሃላፊው አንስተዋል፡፡

የሚጠፉ ሰዎችን በተመለከተ በተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት 2019 ላይ የጸደቀው ህግ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ እንዲሆንም ተጠይቋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ...

“የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው” ፓትርያርኩ

የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው...