2ኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ በአዲስ አበባ ተጀምሯል

Date:

ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ በአዲስ አበባ ተጀምሯል ።

የሚካሄደው የጉባዔ መክፈቻ ሥነ ሥርዓት  የ”ተግባር ቀን” የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል።

የጉባኤው ተሳታፊዎች ኢትዮጵያ በምግብ ትራንስፎርሜሽን እያከናወነቻቸው የሚገኙ ሥራዎችን ይጎበኛሉ።

ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ ከሐምሌ 20 እስከ ሐምሌ 22 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...