3ኛዉን የአፍሪካ የስራ እድል ፈጠራ ፎረምን ኢትዮጵያ ታስተናግዳለች

Date:

ፎረሙ ከ ሰኔ 30 እስከ ሀምሌ 2 ቀን 2017  አ ም ድረስ በአዲስአበባ ይካሄዳል ተብሏል ፡፡

በግብርናው እና ኢኮኖሚ ዘርፍ ላይ የሚያተኩረዉ ፎረሙ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እንደሚካሄድ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል አስታዉቀዋል ፡፡

በተጨማሪም  በፎረሙ ላይ  ከ1 ሺህ 500 በላይ ከተለያዩ ቦታዎች የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ይሳተፋሉ ብለዋል ፡፡

ፎረሙ ላለፉት ሁለት ተከታታይ ዓመታት እንደ አህጉር ያለውን እምቅ ሃብት ወደ ተጨባጭ አቅም ለመቀየር ዕድል በሚፈጥር መልኩ መካሄዱን አስታውሰዋል።

3ኛዉን የአፍሪካ የስራ እድል ፈጠራ ፎረም ላይ ኢትዮጵያ ከብሄራዊ መታወቂያ ጋር ተያይዞ ያላትን ልምድ ለሌሎች የአፍሪካ አሃገራት ልምዶን እንደምታካፍል በመግለጫዉ ላይ ተነግሯል ፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...