ሰደድ እሳት በሶሪያ

Date:

በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ተስፋፍቶ መቀጠሉ ተገለፀ።

ሰደድ እሳቱ በቃስታል ማፍ ከተማ የተቀሰቀሰ ሲሆን እስካሁን ከ10ሺ ሄክታር በላይ ወደ አመድነት መቀየሩ ተነግሯል።

28 ቦታዎችን ያዳረሰውን ሰደድ እሳት ለማጥፉት በርካታ ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ ሳና የተሰኘው የሀገሪቱ ዜና አገልግሎት አስታውቋል።

በሰደድ እሳት አደጋው እስካሁን የተጎዱ ንፁሀን አለመኖሩ የተገለፀ ሲሆን እሳቱን ለማጥፉት ርብርብ ሲያደርጉ የነበሩ ስምንት ሰራተኞች ከፊል ጉዳት አጋጥሟቸዋል።

ሰደድ እሳቱን ለማጥፋት ቱርክን ጨምሮ ሌሎች ሀገራት ርብርብ እያደረጉ ይገኛሉ ሲል የዘገበው አናዶሉ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...