ህዝባዊ ተቃውሞ በዩክሬን

Date:


የፀረ-ሙስና ኤጀንሲዎችን የሚያዳክመው የዘለንስኪ አዲስ ህግ በኪየቭ፣ ሊቪቭ፣ ዲኒፕሮ እና ኦዴሳ ከተሞች ውስጥ ህዝባዊ ተቃውሞዎችን ቀስቅሷል፡፡

ፕሬዝደንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ የሀገሪቱን ገለልተኛ የፀረ-ሙስና ኤጀንሲዎች የዩክሬን ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሙሉ ስልጣን የሚያስረክብ አወዛጋቢ ህግ ፈርመዋል።

ይህ ህዝባዊ ተቃውሞ እ.ኤ.አ. በ2022 የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ወዲህ ትልቁን ፀረ-መንግስት ተቃውሞ አስነስቷል።

በብሔራዊ ፀረ-ሙስና ቢሮ (NABU) እና በልዩ ፀረ-ሙስና አቃቤ ህግ ቢሮ (SAPO) የሚመራውን ምርመራ ለመቆጣጠር እና ለመመደብ ለጠቅላይ አቃቤ ህግ ስልጣን ይሰጣል።

ብሔራዊ ፀረ-ሙስና ቢሮ (NABU) እና ልዩ ፀረ-ሙስና አቃቤ ህግ ቢሮ (SAPO) በዩክሬን ሙስናን ለማጥፋት የቆዩ ሁለት ቁልፍ ተቋማት ናቸው። እርምጃው እነዚህን ኤጀንሲዎች ነፃነታቸውን የሚገፍ እና ወደ ፖለቲካ መሳሪያነት የመቀየር ስጋት እንዳለው ተገልጿል።

NBC Ethiopia

russia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...