አየር መንገዱ  ለአሸንዳ በዓል የ20 በመቶ ቅናሽ አደረገ

Date:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ በትግራይ በሚከበረው አሸንዳ በዓል ላይ ለሚታደሙ እንግዶች የ20 በመቶ ቅናሽ ለማድረግ መስማማቱን የትግራይ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።

የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ጀኔራል ታደሠ ወረደ፣ የፌደራልና የክልሎች ባለሥልጣናትና የውጭ ዜጎች በበዓሉ ላይ መገኘት እንዲችሉ መንግሥት ሁኔታዎችን እንዲያመቻች መጠየቃቸው መዘገቡ ይታወሳል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...