የውጭ ምንዛሪ ጨረታ የዶላር ምንዛሪ ተመን ጨመረ

Date:

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ የአንድ የአሜሪካ ዶላር ዋጋ 138.2 ብር ሆኖ መመዝገቡን አስታውቋል። ይህ ዋጋ ከአንድ ወር በፊት በ8ኛው ዙር ጨረታ ከተመዘገበው 136.6 ብር ጋር ሲነጻጸር የብር ምንዛሪ ዋጋ መጨመሩን ያሳያል።

በዘጠነኛዉ ዙር ጨረታ 150 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የቀረበ ሲሆን 28 ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ድልድል አግኝተዋል፣ በአንጻሩ በ8ኛው ዙር ጨረታ ተጠቃሚ የነበሩት ባንኮች ቁጥር 11 ነበር።

ብሔራዊ ባንክ በቀጣይ የሚካሄዱ የውጭ ምንዛሪ ጨረታዎች የሚወሰኑት በገበያው ሁኔታ ላይ በመመስረት መሆኑን ገልጿል። ቀጣይ ጨረታዎች ከመካሄዳቸው በፊት ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግም አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...