የፑቲን እና የትራምፕ የአላስካ ስብሰባ፤ ዋና ዋና ልዑካን ይፋ ተድርገዋል

Date:

በፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና በዶናልድ ትራምፕ የአላስካ ስብሰባ ላይ የሚሳተፉ የሩሲያ እና የአሜሪካ ልዑካን ቡድኖች፣ የውጭ ጉዳይ እና የገንዘብ ሚኒስቴሮች ኃላፊዎችን ያካተቱ ናቸው፡፡ 

ከሩሲያ ወገን በድርድሩ ተሳታፊዎች፦

🔶 የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ፣
🔶 ፕሬዝዳንታዊ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ፣
🔶 የመከለከያ ሚኒስትር አንድሪ ቦሉሶቭ፣
🔶 የገንዘብ ሚኒስትር አንቶን ሲሏኖቭ እና
🔶 ፕሬዝዳዝዳንታዊ ልዩ መልዕክተኛ ኪሪል ዲሚትሪቭ ናቸው፡፡  

በስብሰባው የአሜሪካ ልዑክ አምስት ከፍተኛ ባለሥልታናትን ያካትታል፦

🔶 የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ፣
🔶 የገንዘብ ሚኒስትር ስኮት ቤሴንት፣
🔶 የንግድ ሚኒስትር ሀዋርድ ሉትኒክ፣
🔶 ሲአይኤ ዳይሬክተር ጆን ራትክሊ እና
🔶 ፕሬዝዳንታዊ ልዩ መልዕክተኛ ስቴቨን ዊትኮፍ ናቸው፡፡

እንደ ዋይት ሃውስ ዘጋቢዎች ከሆነ ደግሞ የአሜሪካው ልዑክ የመከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሴትን ጭምሮ 16 ሰዎችን የያዘ ነው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...