ግብፅ 40,000 ወታደሮችን ወደ ሲና ድንበር አሰማራች

Date:

ግብፅ በ1979 ከእስራኤል ጋር ባደረገችው የሰላም ስምምነት መሠረት ከተፈቀደው ቁጥር በእጥፍ የሚጠጋ 40,000 ወታደሮችን ወደ ሰሜን ሲና አሰማርታለች።

ግብፅ ወታደሮቿን ያሰማራችው እስራኤል በጋዛ የምታደርገው ወታደራዊ ዘመቻ ፍልስጤማውያንን ወደ ግብፅ ግዛት ማፈናቀልን ሊፈጥር ይችላል በሚል ስጋት ነው።

ወደ ሲና ያቀናው የግብፅ ጦር የታጠቁ ተሽከርካሪዎችን፣ የአየር መከላከያ ዘዴዎችን እና ልዩ ሃይሎችን ያካተተ ሲሆን በ ራፋህ እና ሼክ ዙዋይድ ባሉ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ ሰፍረዋል።

እስራኤል ግብፅ ወታደሮቿን በማስጠጋቷ ደስተኛ እንዳልሆነች የገለፀች ቢሆንም ግብጽ እራሴን ለመከላከል ያደረኩት እርምጃ ነው ብላለች።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...

በሳዑዲ በምሕረት የተለቀቁ 320 ኢትዮጵያውያን

በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1...