ቡርኪናፋሶ ግብረሰዶምን አገደች

Date:


ቡርኪናፋሶ ግብረ ሶዶማዊነትን በሕግ  አገደች የቡርኪናፋሶ መንግሥት ግብረሰዶማዊነት  ከ2 እስከ 5 አመት እሥራት እንዲሁም የገንዘብ መቀጮ የሚያስቀጣ ወንጀል ነው ሲል ደንግጓል።

የውጪ ሀገራት ዜጎች በሀገሪቱ ውስጥ በግብረሰዶማዊነት ተግባር ተጠርጥረው በሕግ ቁጥጥር ሥር ከዋሉ ቀጥታ ዲፖርት እንዲደረጉ የሀገሪቱ መንግሥት ውሳኔ አሳልፏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...