ኢትዮጵያ በዓለም ከፍተኛ የሳይበር ጥቃት ከተሰነዘረባቸው ሀገራት ግንባር ቀደሟ መሆኗ ተገለፀ

Date:

እንደ ዓለም አቀፉ የወንጀል ፖሊስ ተቋም (ኢንተርፖል) የአፍሪካ የሳይበር ስጋት ግምገማ የ2025 ሪፖርት መሠረት እ.አ.አ በ2024 ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሳይበር ጥቃት በከፍተኛው ዒላማ የተደረገች ሀገር እንደነበረች ይፋ አድርጓል፡፡

ኢትዮጵያ ማልዌር በመለየት በዓለም አቀፍ ደረጃ ቀዳሚ ስትሆን ይህም የተጠናከረ የሳይበር መከላከያ እና የተቀናጁ ምላሽ ስልቶች ላይ አስቸኳይ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ያሳያል መባሉን የግል ሚዲያ ሪፖርቱን ጠቅሶ ዘግቧል።

በኢትዮጵያ ተደጋጋሚና ውስብስብ የሳይበር ስጋት የተደቀነባቸው፦

🟠 ወሳኝ የመሠረተ ልማት አውታሮች፣
🟠 የመንግሥት ተቋማት፣
🟠 የፋይናንስ አገልግሎት ሰጪዎች፣
🟠 ዋና ዋና የልማት ፕሮጀክቶች፡፡

እነዚህ ጥቃቶች የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ማስፋፋያ አካል የሆኑትን ሞባይል ባንኪንግ፣ ኢ-ኮሜርስ እና ኦንላይን የሕዝብ አገልግሎቶችን እየተጠቀሙ እነደሆነ ተገልጿል፡፡

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...